ያለምንም ክፍያ የግሎን ሳይት ለመክፈት ከታች ያለውን ሊንክ ይጫኑ < እንኳን ወደ ኢትዮትሪክ ገጽ በደህና መጡ ! > - ለፈገግታ
< እንኳን ወደ ኢትዮትሪክ ገጽ በደህና መጡ ! > - ለፈገግታ
 
menu
የተለያዩ ተረቶች
ሳይት ጥቆማ
ቀልዳቀልዶች
=> ልጅህን ስጠኝ
=> የባል እና ሚስት ሬድዮ
=> የዩንቨርስቲ ላይብረሪ ውስጥ
=> ለፈገግታ
=> ደደብ ነው
=> አንድ የእምነት ሰው ፀጉሩን ሊስተካከል
=> አንድ ታካሚ
=> ቡሄ በዚህ ዘመን።
=> መዝገበ ቃላት ወ ዘመኑ
=> 160
=> 300
=> ሀለት ሰካራሞች
የታዋቂ ሰዎችና የሌሎች ታሪክ
የተለያዪ መረጃዎች
ከመፅሀፍት አለም
እዉነታዎች
ግጥሞች
የሳይቱን አዘጋጁን ለማግኘት
ጤና አዳም
ከዘመኑ
የተለያዪ የሙዚቃና የመዝሙር ግጥሞች
ወቅታዊ ዜናዎች፦
መነሻ ገፅ
ሚስት ባሏን በስጨት ለማድረግ አስባ መኝታ ክፍል ትገባና አጭር ደብዳቤ ፅፋለት ከእልጋ ስር ትደበቃለች። ባል ከስራ መጥቶ "አቤት" የሚለው ሲያጣ መኝታ ክፍል ልትሆን ትችላለች ብሎ ሲገባ ደብዳቤውን ያገኝና ማንበብ ይጀምራል። እንዲህ ይላል፦ "ሌላ ሰው አፍቅሬያለሁ። አንተ በቅተከኛል። ቻው!" ባል ፈገግ ይልና ስልኩን አንስቶ፦ "ሄሎ የኔ ቆንጆ። አይገርምም ያቺ የዋህ ሚስቴ በራሷ ጊዜ ወጥታ ጠፍታለች። በቃ መጣሁ ጠብቂኝ።" ብሎ ይወጣል። ሚስት እያለቀሰች ከተደበቀችበት ስትወጣ አልጋው ላይ ሌላ ደብዳቤ ተቀምጧል። አንስታ ስታነበው እንዲህ ይላል፦ "ከአልጋው ስር መሆንሽን አውቃለሁ። አሁን የወጣሁት ወይን ገዝቼ ልመጣ ነው። ስመለስ ቆንጆ ራት ሰርተሽ ጠብቂኝ የኔ ማር። እወድሻለሁ!!!"
This website was created for free with Own-Free-Website.com. Would you also like to have your own website?
Sign up for free